ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 53:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ ድርሻውን ከታላላቆች ጋር እሰጠዋለሁ፤ምርኮውን ከኀያላን ጋር ይካፈላል፤እስከ ሞት ድረስ ሕይወቱን አሳልፎ በመስጠቱ፣ከክፉ አድራጊዎችም ጋር በመቈጠሩ፣የብዙዎችን ኀጢአት ተሸከመ፤ስለ ዐመፀኞችም ማለደ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 53

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 53:12