ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 50:4 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ልዑል እግዚአብሔር የተባ አንደበት ሰጥቶኛል፤ስለዚህ ደካሞችን ብርቱ ለማድረግ ምን ማለት እንዳለብኝ ዐውቃለሁ፤በየማለዳው ያነቃኛል፤በመማር ላይ እንዳለ ተማሪ ለመስማት ጆሮዬን ያነቃዋል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 50

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 50:4