በዚያን ቀን ሰባት ሴቶችአንዱን ወንድ ይዘው፣“የራሳችንን ምግብ እንበላለን፤የራሳችንንም ልብስ እንለብሳለን፤በአንተ ስም ብቻ እንጠራና፣ውርደታችንን አስቀርልን” ይሉታል።