ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 38:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ቤቴ እንደ እረኛ ድንኳን ተነቀለ፤ከእኔም ተወሰደ፤ሕይወቴን እንደ ሸማኔ ጠቀለልሁ፤ከመጠቅለያ ቈርጦኛል፤ከጠዋት እስከ ማታ ልትጨርሰኝ ፈጠንህ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 38

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 38:12