ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል፣በትእዛዝ ላይ ትእዛዝ፣ በትእዛዝ ላይ ትእዛዝ፤በደንብ ላይ ደንብ፣ በደንብ ላይ ደንብ፤እዚህ ጥቂት እዚያ ጥቂት ይሆንባቸዋል።ይህ የሚሆንባቸው ሄደው ወደ ኋላ እንዲወድቁ፣እንዲቈስሉና በወጥመድ እንዲያዙ፣እንዲማረኩም ነው።