በምድር ላይ የሚኖረውን ሕዝብ ስለ ኀጢአቱ ለመቅጣት፣እነሆ፤ እግዚአብሔር ከመኖሪያው ወጥቶ ይመጣል፤ምድር በላይዋ የፈሰሰውን ደም ትገልጣለች፤የተገደሉትንም ከእንግዲህ አትሸሽግም።