በዚያን ቀን እንዲህ ይባላል፤“እነሆ፤ አምላካችን ይህ ነው፤በእርሱ ታመንን፤ እርሱም አዳነን፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ በእርሱ ታመንን፤በማዳኑም ደስ ይበለን፤ ሐሤትም እናድርግ።”