ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 20:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በዚያ ቀን በዚህ ባሕር ዳርቻ የሚኖረው ሕዝብ፣ ‘የተመካንባቸው፣ ከአሦር ንጉሥ ለማምለጥና ነጻ ለመውጣት የተሸሸግንባቸው ምን እንደ ደረሰባቸው ተመልከቱ እንግዲህ እኛስ እንዴት እናመልጣለን?’ ይላል።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 20

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 20:6