ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 2:7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ምድራቸው በብርና በወርቅ ተሞልታለች፤ሀብታቸውም ልክ የለውም።ምድራቸው በፈረሶች ተሞልታለች፤የሠረገሎቻቸውም ብዛት ልክ የለውም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 2

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 2:7