ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 16:14 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የተቀጠረ ሠራተኛ ቀን እንደሚቈጥር፣ የሞዓብ ክብርና የሕዝቧ ብዛት በሦስት ዓመት ውስጥ ይዋረዳል፤ የሚቀረውም ሕዝብ ጥቂትና ደካማ ይሆናል።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 16

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 16:14