ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ኢሳይያስ 11:2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የእግዚአብሔር መንፈስ፣የጥበብና የማስተዋል መንፈስ፣የምክርና የኀይል መንፈስ፣የዕውቀትና እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ ያርፍበታል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢሳይያስ 11

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢሳይያስ 11:2