ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

አስቴር 9:31 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የላከውም አይሁዳዊው መርዶክዮስና ንግሥት አስቴር ባወጁላቸውና እንደዚሁም የጾሙንና የሰቈቃውን ጊዜ በሚመለከት ለራሳቸውና ለዘራቸው ባጸኑት ውሳኔ መሠረት እነዚህ የፉሪም ቀኖች በተወሰነላቸው ጊዜ እንዲከበሩ ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ አስቴር 9

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ አስቴር 9:31