በሰማርያ ኀፍረት የሚምሉ፣ወይም፣ ‘ዳን ሆይ፤ ሕያው አምላክህን’ የሚሉ፣ወይም ‘ሕያው የቤርሳቤህ አምላክን’ ብለው የሚምሉ፣ዳግመኛ ላይነሡ፣ ለዘላለም ይወድቃሉ።”