እግዚአብሔር፣ “አሞጽ፣ የምታየው ምንድ ነው?” አለኝ።እኔም፣ “ቱምቢ” አልሁ።ጌታም እንዲህ አለ፤ “እነሆ፤ በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ እዘረጋለሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ አልምራቸውም።