ሰባቱን ከዋክብትና ኦሪዮንን የሠራ፣ጨለማውን ወደ ንጋት ብርሃን የሚለውጥ፣ቀኑን አጨልሞ ሌሊት የሚያደርግ፣የባሕሩንም ውሃ ጠርቶ፣በገጸ ምድር ላይ የሚያፈስ፣ስሙ እግዚአብሔር ነው፤