ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“አንድ ሺህ ብርቱዎችን ለእስራኤል የምታዘምት ከተማ፣አንድ መቶ ብቻ ይቀሯታል፤አንድ መቶ ብርቱዎችን የምታዘምተውም፣ዐሥር ብቻ ይቀሯታል።”