ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

አሞጽ 5:19 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ይህ ቀን አንድ ሰው ከአንበሳ ሲሸሽ፣ድብ እንደሚያጋጥመው፣ወደ ቤቱም ገብቶ፣ እጁን በግድግዳውላይ ሲያሳርፍ፣እባብ እንደሚነድፈው ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ አሞጽ 5

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ አሞጽ 5:19