ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሶፎንያስ 3:11 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በእኔ ላይ ከፈጸማችሁት በደል ሁሉ የተነሣ፣በዚያ ቀን አታፍሩም፤በትዕቢታቸው የሚደሰቱትን፣ከዚህች ከተማ አስወግዳለሁና፤ከእንግዲህ ወዲያ፣በቅዱስ ተራራዬ ላይ አትታበዩብኝም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሶፎንያስ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሶፎንያስ 3:11