“እግዚአብሔር ጻድቅ ነው፤እኔ ግን በትእዛዙ ላይ ዐመፅ አድርጌ ነበር፤እናንተ ሕዝቦች ሁሉ ስሙ፤መከራዬንም ተመልከቱ፤ወይዛዝርቶቼና ጐበዛዝቶቼ፣ተማርከው ሄደዋል።