ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ምሳሌ 22:26-28 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

26. በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ለብድር ተያዥ አትሁን፤

27. የምትከፍለው ካጣህ፣የምትተኛበት ዐልጋ ከሥርህ ይወሰድብሃል።

28. የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ምሳሌ 22