ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ምሳሌ 1:29-33 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

29. ዕውቀትን ስለ ጠሉ፣ እግዚአብሔርንም መፍራት ስላልመረጡ፣

30. ምክሬን ለመቀበል ስላልፈለጉ፣ዘለፋዬን ስለናቁ፣

31. የመንገዳቸውን ፍሬ ይበላሉ፤የዕቅዳቸውንም ውጤት ይጠግባሉ።

32. ብስለት የሌላቸውን ስድነታቸው ይገድላቸዋል፤ተላሎችንም ቸልተኝነታቸው ያጠፋቸዋል፤

33. የሚያዳምጠኝ ሁሉ ግን በሰላም ይኖራል፤ክፉን ሳይፈራ ያለ ሥጋት ይቀመጣል።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ምሳሌ 1