ሰሎሞን በብኤላሞን የወይን ተክል ቦታ ነበረው፤የወይኑን ተክል ቦታም ለአትክልተኞች አከራየው፤እያንዳንዳቸውም የፍሬውን ዋጋ፣አንድ አንድ ሺህ ሰቅል ብር ያመጡለት ነበር።