ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 47:1-4 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

1. ሕዝቦች ሁላችሁ እጆቻችሁን አጨብጭቡ፤ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር እልል በሉ።

2. በምድር ሁሉ ላይ ታላቅ የሆነው ንጉሥ፣ልዑል እግዚአብሔር የሚያስፈራ ነውና።

3. ሕዝቦችን ከእኛ በታች አደረገ፤መንግሥታትንም ከእግራችን ሥር አስገዛልን።

4. ለሚወደው ለያዕቆብ ክብር የሆነችውን፣ርስታችንን እርሱ መረጠልን። ሴላ

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 47