ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 40:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስፍር ቍጥር የሌለው ክፋት ከቦኛልና፤የኀጢአቴ ብዛት ስለ ያዘኝ ማየት ተስኖኛል፤ከራሴ ጠጒር ይልቅ በዝቶአል፤ልቤም ከድቶኛል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 40

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መዝሙር 40:12