ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 122:3-7 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

3. ኢየሩሳሌም እጅግ እንደ ተጠጋጋች፣ከተማ ሆና ተሠርታለች።

4. ለእስራኤል በተሰጠው ሥርዐት መሠረት፣ የእግዚአብሔርን ስም ለማመስገን፣ የእግዚአብሔር ነገዶች፣ወደዚያ ይመጣሉ።

5. በዚያም የፍርድ ዙፋኖች የሆኑት፣የዳዊት ቤት ዙፋኖች ተዘርግተዋል።

6. እንዲህ ብላችሁ ለኢየሩሳሌም ሰላም ጸልዩ፤“የሚወዱሽ ይለምልሙ፤

7. በቅጥርሽ ውስጥ ሰላም ይሁን፤በምሽግሽም ውስጥ መረጋጋት ይስፈን”።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 122