ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

መዝሙር 105:43-45 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

43. ሕዝቡን በደስታ፣ምርጦቹንም በእልልታ አወጣቸው።

44. የሌሎችን ሕዝቦች ምድር ሰጣቸው፤የእነዚህንም የድካም ፍሬ ወረሱ፤

45. ይህም ሥርዐቱን ይጠብቁ ዘንድ፣ሕጉንም ይፈጽሙ ዘንድ ነው።ሃሌ ሉያ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 105