ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 4:3 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የብረት ምጣድ ወስደህ በአንተና በከተማዪቱ መካከል እንደ ብረት ቅጥር አቁመው፤ ፊትህንም ወደ እርሷ አዙር፤ የተከበበች ትሆናለች፤ አንተም ትከባታለህ። ይህም ለእስራኤል ቤት ምልክት ይሆናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 4:3