ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 25:4 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ለምሥራቅ ሕዝብ ትገዙ ዘንድ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ እነርሱም በመካከላችሁ ይሰፍራሉ፤ ድንኳኖቻቸውንም በዚያ ይተክላሉ፤ ፍሬያችሁን ይበላሉ፤ ወተታችሁንም ይጠጣሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 25

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 25:4