ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ሕዝቅኤል 25:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ክንዴን በኤዶም ላይ አነሣለሁ፤ ሰዎቹንና እንስሶቻቸውን እገድላለሁ፤ ባድማ አደርጋታለሁ፤ ከቴማንም ጀምሮ እስከ ድዳን ድረስ በሰይፍ ይወድቃሉ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 25

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 25:13