ለራሳችሁ ጽድቅን ዝሩ፤የጽኑ ፍቅርን ፍሬ ዕጨዱ፤ዕዳሪውንም መሬት ዕረሱ፤እርሱም መጥቶ፣ጽድቅን በላያችሁ እስኪያዘንብ ድረስ፣ እግዚአብሔርን የምትፈልጉበት ጊዜ ነውና።