የሕዝቅያስ ልብ ግን ታበየ እንጂ ስለ ተደረገለት በጎ ነገር ተገቢ ምላሽ አልሰጠም፤ በዚህ ምክንያት የእግዚአብሔር ቊጣ በእርሱ፣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ።