ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ዜና መዋዕል 27:5 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ኢዮአታም የአሞናውያንን ንጉሥ ወግቶ ድል አደረጋቸው። በዚያ ዓመትም አሞናውያን አንድ መቶ መክሊት ጥሬ ብር፣ ዐሥር ሺህ ቆሮስ ስንዴና ዐሥር ሺህ ቆሮስ ገብስ ገበሩለት። አሞናውያን በሁለተኛውና በሦስተኛው ዓመት ይህንኑ ግብር አመጡለት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 27

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 27:5