ነገር ግን ሰማይና ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ እንኳን እርሱን ይይዘው ዘንድ አይችልምና፣ ቤተ መቅደስ ሊሠራለት የሚችል ማነው? በፊቱ ዕጣን የሚታጠንበትን እንጂ ቤተ መቅደስ እሠራለት ዘንድ እኔ ማን ነኝ?