እነርሱም፣ “ይህማ ትክክል አይደለም ይልቅስ እውነቱን ንገረን” አሉት።ኢዩም እንዲህ አለ፤ “እርሱ የነገረኝማ ይህ ነው፤ ‘እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የእስራኤል ንጉሥ እንድትሆን ቀብቼሃለሁ።’ ”