በኢየሩሳሌም ተቀምጦ እንዳይ ገዛም ፈርዖን ኒካዑ በሐማት ምድር ሪብላ በምትባል ቦታ በሰንሰለት አሰረው፤ በይሁዳም ላይ መቶ መክሊት ብርና አንድ መክሊት ወርቅ ግብር ጣለበት።