ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ነገሥት 16:2 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

አካዝ ሲነግሥ ዕድሜው ሃያ ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ። አባቱ ዳዊት ያደረገውን መልካም ነገር በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት አላደረገም።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ነገሥት 16

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ነገሥት 16:2