በእርግጥ ኤዶምን ድል አድርገሃል፤ ታዲያ ልብህ አለመጠን አይኵራራ። ድል በማድረግህ አትንጠራራ፤ አርፈህ ተቀመጥ! ጠብ በመጫር የራስህንስ፣ የይሁዳንስ ውድቀት ለምን ትሻለህ?”