ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

2 ሳሙኤል 8:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ከዚህ በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው፤ በቍጥጥሩም ሥር አዋላቸው፣ ሜቴግ አማ የተባለችውንም ከተማ ከፍልስጥኤማውያን ቍጥጥር ነጻ አደረጋት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ሳሙኤል 8

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ሳሙኤል 8:1