ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 6:71-77 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

71. ጌድሶናውያን ከዚህ የሚከተሉትን ከተሞች ወሰዱ፤ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣በባሳን የሚገኘውን ጎላንና አስታሮትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

72. ከይሳኮርም ነገድ፣ቃዴስን፣ ዳብራትን

73. ራሞትንና ዓኔምናን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

74. ከአሴር ነገድመዓሳልን፣ ዓብዶን፣

75. ሑቆቅንና፣ ረአብን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

76. ከንፍታሌም ነገድ በገሊላ የሚገኘውን ቃዴስን፣ሐሞንንና፣ ቂርያታይምን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

77. ከሌዋውያን የቀሩት የሜራሪ ጐሣዎች ደግሞ ከዚህ የሚከተለውን ወሰዱ፤ከዛብሎን ነገድ ዮቅኒዓምን፣ ቀርታህን፣ ሬሞንና፣ ታቦርን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 6