ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 6:49 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ባዘዘው መሠረት ስለ እስራኤል ማስተስረያ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ የሚከናወነውን ተግባር ሁሉ፣ በመሠዊያው ላይ የሚቃጠል መሥዋዕትና በዕጣኑ መሠዊያ ላይ የሚቀርበውን መሥዋዕት የሚያቀርቡት ግን አሮንና ዘሮቹ ብቻ ነበሩ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 6

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 6:49