ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 5:22 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ውጊያው የእግዚአብሔር ስለ ነበር ሌሎችም ብዙ ሰዎች ተገደሉ። እስከ ምርኮ ጊዜ ድረስ ምድሪቱ በእጃቸው ነበረች።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 5

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 5:22