ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 3:18-24 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

18. መልኪራም፣ ፈዳያ፣ ሼናጻር፣ ይቃምያ፣ ሆሻማ፣ ነዳብያ።

19. የፈዳያ ወንዶች ልጆች፤ዘሩባቤል፣ ሰሜኢ።የዘሩባቤል ወንዶች ልጆች፤ሜሱላም፣ ሐናንያ፤እኅታቸው ሰሎሚት ትባላለች።

20. ሌሎችም አምስት ልጆች ነበሩ፤እነርሱም ሐሹባ፣ ኦሄል፣ በራክያ፣ ሐሳድያ፣ ዮሻብሒሴድ።

21. የሐናንያ ዘሮች፤ፈላጥያ፣ የሻያ፤ እንዲሁም የረፋያ፣ የአርናን፣ የአብድዩና የሴኬንያ ወንዶች ልጆች።

22. የሴኬንያ ዘሮች፤ሸማያና ወንዶች ልጆቹ፤ሐጡስ፣ ይግአል፣ ባሪያሕ፣ ነዓርያ፣ ሻፋጥ፤ ባጠቃላይ ስድስት ነበሩ።

23. የነዓርያ ወንዶች ልጆች፤ኤልዮዔናይ፣ ሕዝቅያስ፣ ዓዝሪቃም፤ ባጠቃላይ ሦስት ነበሩ።

24. የኤልዩዔናይም ወንዶች ልጆች፤ሆዳይዋ፣ ኤልያሴብ፣ ፌልያ፣ ዓቁብ፣ ዮሐናን፣ ደላያ፣ ዓናኒ፤ ባጠቃላይ ሰባት ናቸው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 3