ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 24:6 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የሌዋዊው የናትናኤል ልጅ ጸሓፊው ሸማያ በንጉሡና በሹማምቱ፣ በካህኑ በሳዶቅ፣ በአብያታር ልጅ በአቤሜሌክ እንዲሁም በካህናቱና በሌዋውያኑ ቤተ ሰብ አለቆች ፊት ስማቸውን ጻፈ፤ የጻፈውም አንዱን ቤተ ሰብ ከአልዓዛር ሌላውን ደግሞ ከኢታምር በመውሰድ ነው፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 24

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 24:6