ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 14:11 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ በኣልፐራሲም ወጡ፤ በዚያም ድል አደረጋቸው። ዳዊትም፣“ውሃ ነድሎ እንደሚወጣ ሁሉ እግዚአብሔርም ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ፤ ከዚህም የተነሣ ያን ቦታ “በኣልፐራሲም” ብለው ሰየሙት።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 14

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 14:11