ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 1:3-13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

3. ሄኖክ፣ ማቱሳላ፣ ላሜሕ፣ ኖኅ።

4. የኖኅ ወንዶች ልጆች፤ሴም፣ ካም፣ ያፌት።

5. የያፌት ወንዶች ልጆች፤ጋሜር፣ ማጎግ፣ ማዴ፣ ያዋን፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ፣ ቴራስ።

6. የጋሜር ወንዶች ልጆች፤አስከናዝ፣ ሪፋት፣ ቴርጋማ።

7. የያዋን ወንዶች ልጆች፤ኤሊሳ፣ ተርሴስ፣ ኪቲም፣ ሮድኢ።

8. የካም ወንዶች ልጆች፤ኩሽ፣ ምጽራይም፣ ፉጥ፣ ከነዓን።

9. የኩሽ ወንዶች ልጆች፤ሳባ፣ ኤውላጥ፣ ሰብታ፣ ራዕማ፣ ሰብቃታ።የራዕማ ወንዶች ልጆች፤ሳባ፣ ድዳን።

10. ኩሽ ናምሩድን ወለደ፤እርሱም በምድር ላይ የመጀመሪያውኀያል ጦረኛ ሆነ።

11. ምጽራይም የሉዲማውያን፣ የዐናማውያን፣ የላህባማውያን፣ የነፍተሂማውያን፣

12. የፈትሩሲማውያን፣ የፍልስጥኤማውያን ቅድመ አባቶች የሆኑት የከስሉሂ ማውያንና የከፍቶሪማውያን ነገዶች አባት ነው።

13. ከነዓን የበኵር ልጁ የሆነው የሲዶን እንዲሁም የኬጢያውያን፣

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 1