ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 1:17-30 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

17. የሴም ወንዶች ልጆች፤ኤላም፣ አሦር፣ አርፋክስድ፣ ሉድ፣ አራም።የአራም ወንዶች ልጆች፤ዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴር፣ ሞሳሕ።

18. አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤ሳላም ዔቦርን ወለደ።

19. ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤በዘመኑ ምድር ስለተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።

20. ዮቅጣንም፡አልሞዳድን፣ ሣሌፍን፣ ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣

21. ሀዶራምን፣ አውዛልን፣ ደቅላን፣

22. ዖባልን፣ አቢማኤልን፣ ሳባን፣

23. ኦፊርን፣ ኤውላጥን፣ ዮባብን ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ወንዶች ልጆች ናቸው።

24. ሴም፣ አርፋክስድ፣ ሳለ፣

25. ዔቦር፣ ፋሌቅ፣ ራግው፣

26. ሴሮሕ፣ ናኮር፣ ታራ፣

27. እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

28. የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ይስሐቅ፣ እስማኤል።

29. የእነዚህ ዘሮች የሚከተሉት ናቸው፤የእስማኤል በኵር ልጅ ነባዮት፣ ቄዳር፣ ነብዳኤል፣ መብሳም፣

30. ማስማዕ፣ ዱማ፣ ማሣ፣ ኩዳን፣ ቴማን፣

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 1