ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 1:15-28 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

15. የኤዊያውያን፣ የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣

16. የአራዴዎያውያን፣ የሰማርያውያን፣ የአማቲያውያን አባት ነው።

17. የሴም ወንዶች ልጆች፤ኤላም፣ አሦር፣ አርፋክስድ፣ ሉድ፣ አራም።የአራም ወንዶች ልጆች፤ዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴር፣ ሞሳሕ።

18. አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤ሳላም ዔቦርን ወለደ።

19. ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤በዘመኑ ምድር ስለተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።

20. ዮቅጣንም፡አልሞዳድን፣ ሣሌፍን፣ ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣

21. ሀዶራምን፣ አውዛልን፣ ደቅላን፣

22. ዖባልን፣ አቢማኤልን፣ ሳባን፣

23. ኦፊርን፣ ኤውላጥን፣ ዮባብን ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ወንዶች ልጆች ናቸው።

24. ሴም፣ አርፋክስድ፣ ሳለ፣

25. ዔቦር፣ ፋሌቅ፣ ራግው፣

26. ሴሮሕ፣ ናኮር፣ ታራ፣

27. እንዲሁም በኋላ አብርሃም የተባለው አብራም።

28. የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ይስሐቅ፣ እስማኤል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 1