ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ዜና መዋዕል 1:12-21 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

12. የፈትሩሲማውያን፣ የፍልስጥኤማውያን ቅድመ አባቶች የሆኑት የከስሉሂ ማውያንና የከፍቶሪማውያን ነገዶች አባት ነው።

13. ከነዓን የበኵር ልጁ የሆነው የሲዶን እንዲሁም የኬጢያውያን፣

14. የኢያቡሳውያን፣ የአሞራውያን፣ የጌርጌሳውያን፣

15. የኤዊያውያን፣ የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣

16. የአራዴዎያውያን፣ የሰማርያውያን፣ የአማቲያውያን አባት ነው።

17. የሴም ወንዶች ልጆች፤ኤላም፣ አሦር፣ አርፋክስድ፣ ሉድ፣ አራም።የአራም ወንዶች ልጆች፤ዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴር፣ ሞሳሕ።

18. አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤ሳላም ዔቦርን ወለደ።

19. ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤በዘመኑ ምድር ስለተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።

20. ዮቅጣንም፡አልሞዳድን፣ ሣሌፍን፣ ሐስረሞትን፣ ያራሕን፣

21. ሀዶራምን፣ አውዛልን፣ ደቅላን፣

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 1