ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

1 ሳሙኤል 3:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ብላቴናው ሳሙኤል ከዔሊ በታች ሆኖ እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር። በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር ቃል ብርቅ ነበረ፤ ራእይም አይታይም ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ሳሙኤል 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ሳሙኤል 3:1