ብሉይ ኪዳን

አዲስ ኪዳን

ፊልጵስዩስ 3:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ወንድሞች ሆይ፤ እኔ ገና እንደያዝሁት አድርጌ ራሴን አልቈጥርም፤ ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ ከኋላዬ ያለውን እየረሳሁ ከፊቴ ወዳለው እዘረጋለሁ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ፊልጵስዩስ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ፊልጵስዩስ 3:13